Translation is not possible.

ለእስራኤል ፖሊስ መለዮ ያቀርብ የነበረው ኩባንያ ውሉን አቋረጠ

የህንዱ ማርያን ጨርቃ ጨርቅ ኩባንያ ለእስራኤል ፖሊስ መለዮ በማቅረብ ላይ የነበረ ሲሆን ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ውሉን ማቋረጡን አስታውቋል።

ኩባንያው ውሉን ያቋረጠው የእስራኤል ፖሊስ የሙያ ስነ ምግባሩን ጠብቆ እየሰራ አይደለም በሚል እንደሆነ ኢንዲያን ታየምስ ዘግቧል።

የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ቶማስ አሊካል እንዳሉት የእስራኤል ጦር በተለይም በጋዛ በሚገኘው አል አህሊ ሆስፒታል ላይ የፈጸመው ጥቃት ውሉን እንዲያቆም ዋነኛው ምክንያት ነው።

Send as a message
Share on my page
Share in the group