Translation is not possible.

ጀነትን አይገቡም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَنِسَاءٌ كَاسِيَاتٌ عَارِيَاتٌ، مُمِيلَاتٌ مَائِلَاتٌ، رُءُوسُهُنَّ  كَأَسْنِمَةِ الْبُخْتِ  الْمَائِلَةِ، لَا يَدْخُلْنَ الْجَنَّةَ، وَلَا يَجِدْنَ رِيحَهَا، وَإِنَّ رِيحَهَا لَيُوجَدُ مِنْ مَسِيرَةِ كَذَا وَكَذَا﴾

“ሴቶች ናቸው ለብሰው ያለበሱ የሆኑ፣ ወደ መጥፎ ነገር ተዝንባዩች እና አዘንባዩች፣ እራሳቸውን እንደ ግመል ሻኛ የቆለሉ። ጀነትን አይገቡም። ሽታውንም አያገኙትም። የጀነት ሽታ ከዚያ ወደዚያ (ከረጅም ርቀት) የሚገኝ ሆኖ ሳለ።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2128

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group