Translation is not possible.

በጦር ሜዳ በተሰዋው የቀሳም ሙጃሂድ ኪስ ውስጥ የተገኘ ደብዳቤ። የወራሪዋ ጦር መሪ ለወታደሮቹ እያሳየ ደብዳቤው እንዲህ ይላል:-

"በኸይበር ጌታ በአላህ ስም እንጀምራለን

በዙልፊቀርም ሰይፍ ሰንዝረን እንመታለን።

ወራሪዋ ጠላትህ ናት። ልክ እንደ በሽታ። ግንባር ደረቱን ልብና ጉበቱ ላይ አነጣጥረህ ከመምታት በቀር ምንም ዓይነት መድኃኒት የሌለው በሽታ መሆኑን እወቅ። አጥፋቸው የአቡ ሱለይማንን የኻሊድን ሰይፍ ተጠቅመህ ሰንዝርባቸው"

በኸይበር ጌታ በአላህ ስም እንጀምራለን

በዙልፊቀርም ሰይፍ ሰንዝረን እንመታለን

Mahi Mahisho

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group