Translation is not possible.

"ከቀናቶቻቹ በላጩ የጁምአ ቀን ነው። በሱ ውስጥ በእኔ ላይ ሰላትን አብዙ። ሰላታቹ እኔ ዘንድ የምትቀርብ ነች። የአሏህ መልክተኛ ሆይ ሰውነታቹ የተበላ ሆኖ ሳለ እንዴት በርሶ ላይ ሰላታችን ይቀርባል? አሉ እሳቸውም አሏህ በምድር ላይ የአምቢያዎችን አካል እርም አድርጎባታል አሉ።

اللهم صلي وسلم على سيدنا ونبينا محمد صلى الله عليه وسلم وبارك على سيدنا ونبينا محمد وعلى آله وصحبه وسلم تسليما كثيرا

https://t.me/Abdulhafiz_Mitiku

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group