#በህይወት ውጣ ውረድውሰጥ ስትኖር የሚጠቅሙህ እና ልብ ልትላቸው የሚገቡ #8 ነጥቦች
*****
1. #ያለፈ #ነገር እንደማይቀየር አትርሳ!
ላወቀበት ሰው ግን ያለፈው ለወደፊቱ የራሱ የሆነ ትምህርት አለው፣
ካለፈው ነገርህ ተማር እንጅ በፍፁም አታማርር፣
ማማረር ነገህን በጎ አያደርገውም።
2.#የሰዎች ሃሳብ #የአንተን ማንነት አይገልፅም!
ማንነትህ አንተ ውስጥ ነው ያለው፣
መልካም አድርግ ሌላውን እርሳው የሁሉም ሰው የህይወት መንገድ
(ጉዞ) ይለያያል ፣ ለሁሉም ጊዜ አለውና ጊዜው በደረሰ ሰው ሁኔታ አትቅና።
3. #ለሰዎች ለደስታቸው እንጂ #ለሀዘናቸው መንስዔ አትሁን!
►በሰዎች ደስታ→ደስ ይበልህ!
►ለሰዎች→ክፉ አትመኝ፣
►በሃዘናቸውም→አብረህ እዘን፣
►ሰዎች ሲያዝኑ→አትደሰት፣
►ሰው ከሆንክ→የሰው ነገር ይሰማህ፣
ይህ ማለት ግን ተንኮል እየሰሩ ከሚደሰቱ ሰዎች ጋር ተደሰት ማለት
አይደለም። ሰው እያስከፋ ብሎም እየገደለ የሚደሰት አለ ፣ አንተ ከተጎዳው ሰው ጋ ሁን፣ አስተውል።
4. #በጊዜ ስራ እንጂ #ጊዜ ባንተ ላይ አይስራ!
ጊዜ የማይፈውሰውና የማይቀይረው ነገር የለም። አንተንም ጊዜውይ ቀይርህ ዘንድ ፍቀድለት፣ በተሰጠህ ጊዜ ለመልካም ነገር ሱሰኛ ሁን
5.''ሰው #የዘራውን ያጭዳል" የሚለውን አባባል #አስታውስ፣
የሰራኸውና የምትሰራው ነገር የሆነ ጊዜ ላይ ዞሮ ያገኝሃል፣ መጥፎ ከሰራህ እንደስራህ፣ መልካም ከሰራህም እንደዚያው
ይገጥምሃል። ክፉ ነገር እየዘራህ መልካም ነገር አትጠብቅ ፣ ራስህን አትሸውድ።
ጤፍ ዘርተህ ባቄላ አትጠብቅ፣ ጤፍ የዘራ ገበሬ ጤፍ
እንደሚያጭድ ሁሉ፣ አንተም የዘራኸውን በእጥፍ ታጭዳለህ።
6. #ለራስህ ስትል #መልካም ሁን፣ በጎውንም አስብ!
ለራስ ማሰብ ማስተዋል እንጅ ራስ ወዳድነት አይደለም። ራሱን የማይወድ ሰው ሌላውን አይወድም።
7. #መልካም ጓደኛ ከፈጣሪ የሚሰጥ ጸጋ መሆኑን አትርሳ
√የጓደኛህን ስሜት ለመራዳት ሞክር!
√መልካም የሆነውን ነገሩን አውጣለት
√አበረታታው
√እንደማይጠቅም አትንገረው
√ለሀዘኑ ሳይሆን ለደስታው ምክኒያት ሁን
√ለስኬቱ እንጅ ለውድቀቱ መንስኤ አትሁን
8. #መልካም ጓደኛ ሁን!
#መልካም ጓደኛ፦ የማይቀና አሳቢና መካሪ ከእኔ ይልቅ ለአንተ የሚል ካለህ አንተ ታድለሃል።
ከሌለህ ደግሞ አንተ ራስህ መልካም በመሆን ጀምር ፣ ባህሪህንና ስራህን አይተው ይመጣሉ።
#በህይወት ውጣ ውረድውሰጥ ስትኖር የሚጠቅሙህ እና ልብ ልትላቸው የሚገቡ #8 ነጥቦች
*****
ላወቀበት ሰው ግን ያለፈው ለወደፊቱ የራሱ የሆነ ትምህርት አለው፣
ካለፈው ነገርህ ተማር እንጅ በፍፁም አታማርር፣
ማማረር ነገህን በጎ አያደርገውም።
ማንነትህ አንተ ውስጥ ነው ያለው፣
መልካም አድርግ ሌላውን እርሳው የሁሉም ሰው የህይወት መንገድ
(ጉዞ) ይለያያል ፣ ለሁሉም ጊዜ አለውና ጊዜው በደረሰ ሰው ሁኔታ አትቅና።
►በሰዎች ደስታ→ደስ ይበልህ!
►ለሰዎች→ክፉ አትመኝ፣
►በሃዘናቸውም→አብረህ እዘን፣
►ሰዎች ሲያዝኑ→አትደሰት፣
►ሰው ከሆንክ→የሰው ነገር ይሰማህ፣
ይህ ማለት ግን ተንኮል እየሰሩ ከሚደሰቱ ሰዎች ጋር ተደሰት ማለት
አይደለም። ሰው እያስከፋ ብሎም እየገደለ የሚደሰት አለ ፣ አንተ ከተጎዳው ሰው ጋ ሁን፣ አስተውል።
ጊዜ የማይፈውሰውና የማይቀይረው ነገር የለም። አንተንም ጊዜውይ ቀይርህ ዘንድ ፍቀድለት፣ በተሰጠህ ጊዜ ለመልካም ነገር ሱሰኛ ሁን
የሰራኸውና የምትሰራው ነገር የሆነ ጊዜ ላይ ዞሮ ያገኝሃል፣ መጥፎ ከሰራህ እንደስራህ፣ መልካም ከሰራህም እንደዚያው
ይገጥምሃል። ክፉ ነገር እየዘራህ መልካም ነገር አትጠብቅ ፣ ራስህን አትሸውድ።
ጤፍ ዘርተህ ባቄላ አትጠብቅ፣ ጤፍ የዘራ ገበሬ ጤፍ
እንደሚያጭድ ሁሉ፣ አንተም የዘራኸውን በእጥፍ ታጭዳለህ።
ለራስ ማሰብ ማስተዋል እንጅ ራስ ወዳድነት አይደለም። ራሱን የማይወድ ሰው ሌላውን አይወድም።
7. #መልካም ጓደኛ ከፈጣሪ የሚሰጥ ጸጋ መሆኑን አትርሳ
√የጓደኛህን ስሜት ለመራዳት ሞክር!
√መልካም የሆነውን ነገሩን አውጣለት
√አበረታታው
√እንደማይጠቅም አትንገረው
√ለሀዘኑ ሳይሆን ለደስታው ምክኒያት ሁን
√ለስኬቱ እንጅ ለውድቀቱ መንስኤ አትሁን
8. #መልካም ጓደኛ ሁን!
#መልካም ጓደኛ፦ የማይቀና አሳቢና መካሪ ከእኔ ይልቅ ለአንተ የሚል ካለህ አንተ ታድለሃል።
ከሌለህ ደግሞ አንተ ራስህ መልካም በመሆን ጀምር ፣ ባህሪህንና ስራህን አይተው ይመጣሉ።
Comment
Share
Send as a message
Share on my page
Share in the group