Tarjima qilib boʻlmadi.

የዕብራይስጥ ሚዲያ እንደዘገበው

ከዮርዳኖስ አቅጣጫ ወደ ወራሪዋ ከተማ በመብረር ላይ የነበረችው እርግብ ሮኬት ናት በሚል የአየር መቃወሚያ ሚሳኤል በስህተት መተኮሳቸውን የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ አስታውቋል።

እርግቧ እንዲህ ካስደነገጠቻቸው የቀሳም ሚሳኤሎች ምን ያህል እንዳሸበራቸው መገመት አይከብድም።

image
Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish