Translation is not possible.

ሀማስ ጥቃቱን ከመፈፀሙ በፊት አይሁዶች መስጅድ አልአቅሷ ውስጥ ገብተው እየቀደሱ ነበር ። እነርሱ ሲገቡም ሙስሊም ሰጋጆችን የእስራኤል ጦር እየደበደበ ከመስጅዱ ሲያስወጣ ነበር ። ከዚያ የተረፉትን ደግሞ መስጅድ ውስጥ አስሮ በጀርባቸው አስቸኝቶ ይሳለቁበቸው ነበር ። ሙስሊም ሰጋጆች ታስረው አይሂዶች ደግሞ መስጅዱ ላይ እየጨፈሩበት ነበር ።

ይህ የአልአቅሷ መደፈር ያንገበገባቸው ሀማሶች ናቸው " የአልቅሷ ጎርፍ " የሚል ድንገተኛ ጦር በእስራኤል የከፈቱት ። ይህ የኢስላም ክብር መነካት ቆጭቶት ለመሰዋት መዝመት ሀማሶችን መሆን ይጠይቃል ።

እስራኤል አልአቅሷን ለመጠቅለልና ወደ አይሁድ ቤተመቅደስነት ለመቀየር ስራዋን እየጨረሰች ለዚያም እንዲረዳት ሳኡዲ አረቢያን ጨምሮ ከአረብ ሀገራት ጋር ወዳጅነቷን እያጠናቀቀች ባለችበት ወቅት ነው ሀማስ መብረቃዊ ጥቃት ሰንዝሮ ያቃዣት ።

ዛሬ በሀማስ የደረሰባትን ውርደትና ሽንፈት ለማካካስ ነው ንፁሀንና ህፃናት ላይ ሚሳኤል የምታዘንበው ። በእግር ለመግባትማ ሀማስ ያዘጋጀላቸውን የሞት ድግስ አያውቁትም !

#seid_mohammed_alhabeshiy

ቴሌግራም

               👉 t.me/Seidsocial

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group