Translation is not possible.

ኢና ሊላሂ ወ ኢንና ኢለይሂ ራጂዑን!

ሐስቡነላሁ ወ ኒዕመል ወኪል!

ላ ሐውለ ወላቁወተ ኢልላ ቢልላሂ!

በዛሬው ዕለት ረቡዕ ጥቅምት 14 ቀን 2016፣ ወራሪዋ ጽዮናዊት እስራኤል፣ በጋዛ ከተማ በናዝሬት ካምፕ ላይ በፈጸመችው የዓየር ድብደባ፣ የአል-ጀዚራ ቴሌቪዥን ጣብያ ባልደረባ የሆነው የአንጋፋው ጋዜጠኛ የዋኢል አል-ደሕዱህን ቤት ዒላማ አድርጋ በመምታት፣ የዋኢል ባለቤትን ጨምሮ ሁለት ሕፃናት ልጆቹን መግደሏ ተሰምቷል፡፡

@Abubekeralemu

#gaza_under_attack

#palestine

#israeliwarcrimes

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group