Translation is not possible.

ከሶሒሕ ቡኻሪ አምድ

ቅፅ 4, መፅሐፍ 56, ቁጥረሰ 694

" አዝ-ዙር (ዊግ) ወይም አርተፊሻል ፀጉር መጠቀም የተከለከለ ነው። ነብዩ(ሰዐወ)

ቅጽ 4, መፅሐፍ 56, ቁጥር 668

የአላህ መልዕክተኛ(ሰዐወ) እንዲህ ብለዋል፦ አይሁዶችና ክርስቲያኖች ሽበታቸው ቀለም መቀባት አይወዱም ነበር። እናንተ ግን ቀቡ። አይሁዶች ወይም ክርስቲያኖች የሚሰሩት ስራ ተቃራኒውን አድርጉ።

የሐይማኖት ንፅፅር በቴሌግራም t.me//AkeelComparative ያግኙን።

Send as a message
Share on my page
Share in the group