Translation is not possible.

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮችን ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክብር ዶ/ር ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የአውሮፓ ኡለሞች ህብረት ዋና ፀሀፊ ጋር በቢሯቸው ተወያዩ!

...

(ሀሩን ሚዲያ፦ጥቅምት 14/2016)

...

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮችን ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክብር ዶ/ር ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የአውሮፓ ኡለሞች ህብረት ዋና ፀሀፊ ዶ/ር ፋይድ ሙሀመድ ሰኢድ ጋር በቢሯቸው ተወያይተዋል።

...

የአውሮፓ ኡለማዎች ህብረት ዋና ፀሀፊ ለስራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሲሆን ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት እና ከፍተኛ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

...

በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ያለበት ሁኔታ እና ሁለቱ ተቋማት በጋራ ስለሚሰሩባቸው መንገዶች መነጋገራቸው ተገልጿል።

...

©ሀሩን ሚዲያ

image
image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group