#ስለ__ሪዝቅህ_አትጨነቅ❗
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لو أنَّ ابنَ آدمَ هرب من رزقِه كما يهرُبُ من الموتِ، لأدركه رزقُه كما يُدرِكُه الموتُ﴾
“የአደም ልጅ ከሞት እንደሚሸሸው ሁሉ ከሪዝቁ (ከሲሳዩ) ቢሸሽ ኖሮ ሞት እንደሚያገኘው ሲሳዩም ያገኘው ነበር።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 952
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لو أنَّ ابنَ آدمَ هرب من رزقِه كما يهرُبُ من الموتِ، لأدركه رزقُه كما يُدرِكُه الموتُ﴾
“የአደም ልጅ ከሞት እንደሚሸሸው ሁሉ ከሪዝቁ (ከሲሳዩ) ቢሸሽ ኖሮ ሞት እንደሚያገኘው ሲሳዩም ያገኘው ነበር።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 952