Translation is not possible.
قُلْ بِفَضْلِ ٱللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِۦ فَبِذَٰلِكَ فَلْيَفْرَحُوا۟ هُوَ خَيْرٌۭ مِّمَّا يَجْمَعُونَ
«በአላህ ችሮታና በእዝነቱ (ይደሰቱ)፡፡ በዚህም ምክንያት ይደሰቱ፡፡ እርሱ ከሚሰበስቡት ሀብት በላጭ ነው» በላቸው፡፡» (ዩኑስ:58)
“የአላህ ችሮታና እዝነት * የሚለው የአላህ ቃል ተፍሲሩን በተመለከተ፣ የሰለፎች ንግግር የሚያጠነጥነው እስልምና እና ሱና* በመሆናቸው ላይ ነው። ስለሆነም ቀልቡ ህያው በሆነ ቁጥር  በእነሱ ደስተኛ ይሆናል፣ በነሱ ውስጥ ስር በሰደደ ቁጥር የበለጠ ቀልቡ ደስ ይለዋል»
👤 ኢብኑል ቀይም
Send as a message
Share on my page
Share in the group