jemil kemal shared a
Translation is not possible.

ሸይኽ ፈውዛን ሀፊዘሁሏህ እንዲህ ይላሉ:–

«አንች ሙስሊም እህቴ ሆይ! በወጣትነትሽ እና ተፈላጊ በሆንሽበት ስዓት ለማግባት ፍጠኝ፣ ትምህርትን ለመቀጠል ወይም ለአንድ የስራ ሀላፊነት ብለሽ ትዳርሽን አታዘግይ የተሳካ የሆነ ትዳር ደስታ እና አላማሽ እሱ ነው፤ የትኛውንም ትምህርት እና ስራ ትዳር ይተካዋል ነገር ግን የትኛውም ደረጃ ቢደርስ ትምህርት  ወይም ስራ ትዳርን  አይተካውም !!

➧በቤትሽ ስራ እና ልጆችሽን በመንከባከብ ቋሚ ሁኚ ይህ በህይወትሽ ፍሬያማ የሆነው መሰረታዊ ስራሽ ነው። ይህን ስራሽን ምንም የሚመጣጠነው ነገር ስለሌለ በእሱ ቅያሬን አትፈልጊ ጥሩ የሆነ ባል አያምልጥሽ!!!

https://t.me/kidmiyaletewhidmenhajAselefiya

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group