Перевод невозможен

ጽዮናዊቷ ከተወለዱ 7 ቀን እንኳ ያልሞላቸው ህፃናት ሳይቀሩ፣ ነፍሰ ጡር እናቶችና አረጋውያን ሳይቀሩ… በጭካኔ በምትጨፈጭፍበት ተጨባጭ ሙስሊሞቹ ግን ቁርኣንን ስላላዘዛቸው በዚህ መልኩ ነበር የያዟቸው።

በርግጥ እንደነርሱ ሥራ ብዙ አጸፋ የሚያስፈልግ ቢሆንም ስሜታቸውን ተቆጣጥረው በሰላም አኑረው ወደ ቤተሰባቸው መልሰዋቸዋል። እነርሱም ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል

Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе