Translation is not possible.

ጽዮናዊቷ ከተወለዱ 7 ቀን እንኳ ያልሞላቸው ህፃናት ሳይቀሩ፣ ነፍሰ ጡር እናቶችና አረጋውያን ሳይቀሩ… በጭካኔ በምትጨፈጭፍበት ተጨባጭ ሙስሊሞቹ ግን ቁርኣንን ስላላዘዛቸው በዚህ መልኩ ነበር የያዟቸው።

በርግጥ እንደነርሱ ሥራ ብዙ አጸፋ የሚያስፈልግ ቢሆንም ስሜታቸውን ተቆጣጥረው በሰላም አኑረው ወደ ቤተሰባቸው መልሰዋቸዋል። እነርሱም ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።

#palestine #gaza

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group