Translation is not possible.

አል ዛህራ ከጋዛ መናገሻዎች አንዷ ነበረች።

ጋዛ አሉኝ ከምትላቸው ዩኒቨርስቲዎች ‘የፍልስጥኤም ዩኒቨርስቲ እና ኡማህ ዩኒቨርስቲ’ በዚህች ሰፈር ነው የሚገኙት።

በአንድ ወቅት ጋዛ በጥሩነት ከምትጠቅሳቸው ሰፈሮች አንዷ ነበረች።

አሁን ያ ሁሉ ታሪክ ሆኗል።

አል ዛህራ ወደ ፍርስራሽ ክምርነት ተቀይራለች።

የእስራኤል የአየር ጥቃት የነበሯትን ሕንጻዎች አውድሞታል።

እስራኤል በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 25 የመኖሪያ ሕንጻዎች ወደ ፍርስራሽነት ክምርነት ተቀይረዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group