Translation is not possible.

✔️ቁርአን የአላህ ቃል

ምእራፍ 20ቁጥር 25..

قَالَ رَبِّ اشْرَحْ لِي صَدْرِي

(ሙሳም) አለ «ጌታዬ ሆይ! ልቤን አስፋልኝ፡፡

وَيَسِّرْ لِي أَمْرِي

«ነገሬንም ለእኔ አግራልኝ፡፡

وَاحْلُلْ عُقْدَةً مِّن لِّسَانِي

«ከምላሴም መኮላተፍን ፍታልኝ፡፡

يَفْقَهُوا قَوْلِي

«ንግግሬን ያውቃሉና፡፡

12 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group