Translation is not possible.

"በቃ ማለት በቃ ነው" ሀሚድ አልታኒ

የኳታር አሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታኒ በዛሬው እለት በጋዛ ላይ የእስራኤል ጦርነት እንዲያቆም ጥሪ አቅርበዋል "በቂ ነው" ብለዋል።

ሼክ ታሚም የሀገሪቱ የሹራ ምክር ቤት 52ኛ አመታዊ ጉባኤ መክፈቻ ላይ “በቃ እያልን ነው” ሲሉ እስራኤል ውሃ፣ መድሃኒት እና ምግብን እንደ መሳሪያ እንድትጠቀም መፍቀድ የለበትም ሲሉ ተናግረዋል።

“ይህ ከሁሉም ወሰን ያለፈ ጦርነት እና ደም መፋሰስ እንዲቆም እንጠይቃለን። ሰላማዊ ዜጎችን ወታደራዊ ግጭት ከሚያስከትላቸው መዘዞች ይታደጉ፣ ግጭቱም ወደ መባባስ እንዳይሄድ ይከላከሉ” ሲሉ ሼክ ታሚም ተናግረዋል።

#qatarforpalestine

#gaza

{Anadolu Agency}

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group