Translation is not possible.
#የአሜሪካው #ፔንታጎን ዛሬ በሰጠው መግለጫ
 
- በአሜሪካ ሃይሎች ላይ ከሚሰነዘሩ ጥቃቶች ጀርባ የኢራን አሻራዎች አሉ።
 
- ባለፉት ቀናት ኢራንና ወኪሎቿ ግጭቱን ለማቀጣጠል ጥረት ሲደረጉ ቆይተዋል።
 
- በሰራዊታችን ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት ለመመከት ጠንከር ያለ ምላሽ ለመስጠት ተዘጋጅተናል።
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group