Translation is not possible.

በዚህ ሰሞን መደሰት እንደክህደት ይሰማን ጀምሯል። ከአልጋችን መተኛትም ክህደት መስሎ ይታየናል። መሳቅ እንኳን ይከብደናል፣ እነሱ አዝነው ሳለ የኛ #መሳቅ_ትልቅ ክህደት ሆኖብናል።

ባለፉት ሳምንታት በምንም ጉዳይ መደሰት በእነሱ ሀዘን ላይ ክህደት እንደመፈፀመ ይሰማናል።

ምንም ማድረግ ካለመቻላችን የተነሳ በህይወት መኖራችን ያሳፍረናል።

‹‹እንዴት አደርክ?›› ለሚለው ጥያቄ ምላ

ሽ አጥተናል።

አዎን! እምነት ያስተሳስረን ወገኖቻችን ጎድለውብናል። አላህ ቃልህን ምትሞላ ነህ'ና ቃል የገባህልንን ድል አሳየን!

Follow

Send as a message
Share on my page
Share in the group