Translation is not possible.

((يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَلْتَنظُرْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ لِغَدٍ وَاتَّقُوا اللَّهَ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ))

እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ ማንኛይቱም ነፍስ ለነገ ያስቀደመችውን ትመልከት፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ ሱራ አልሃሽር-18

አባት ለልጆቹ ለነገ ይቅርና ለወደፊት ሂዎታቸው የሚሆነ ሀብትን ለማስቀደም ዛሬ ደፋ ቀና ይላል።

እኛስ? ለነፍሳችን ምን አስቀድመናል? ያስቀደምነው መልካም ስራ አለን? አሁን ያለንበት ሁኔታስ እውነት ነፍሳችንን ለጀነት እጮኛ ያደርጋታል?ወይስ በወንጀል ውስጥ ሰምጠን ነፍሳችንን ለጀሐነም እሳት አጋልጠናታል?

"አላህ ፊት ቀርበን ከመመርመራችን በፊት ራሳችንን እንፈትሽ"!

ምክንያቱም:-

((فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ))

የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡

((وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ))

የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡

" አላህ ፊት ቀርባችሁ ከመመርመራችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ" ዑምር (رضي الله عنه)

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group