Translation is not possible.

መረጃ!

ኢራን እስራኤል ጦርነቱን እንድታቆም አስጠንቅቃለች፣ አለበለዚያ አካባቢው ከቁጥጥር ውጪ ይሆናል። አሜሪካ ማውገዝ አለባት አለች ። ዩናይትድ ስቴትስ ለእስራኤል በየዓመቱ የምትሰጠው 3.2 ቢሊዮን ዶላር፣ እንዲሁም ለእስራኤል ከፍተኛ መጠን ያለው የጦር መሣሪያ የምትሰጠው አሜሪካን ዓለም አቀፍ ውግዘት ሊያስከትል ይችላል። አንድ የእስራኤል ወታደር የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ አሸባሪ ናቸውና ከስልጣን መልቀቅ አለባቸው ብሏል። ቻይና ፍልስጤማውያን የመኖር እና የፍልስጤም ሀገር የመገንባት መብት እንዳላቸው ተናግራለች። እስካሁን 1,300 የእስራኤል ወታደሮች ቆስለዋል የእስራኤል ጦር በጋዛ። የፍልስጤም ባለስልጣን እስራኤላውያን በጋዛ ባደረሱት የአየር ጥቃት 5,000 ንፁሀን ዜጎች ተገድለዋል ብሏል።

የእስራኤል ወታደሮች በጋዛ ድንበር ላይ ታንኮች አንገታቸውን ዝቅ አድርገው እንደሚያዝኑ ነገሮች ለእስራኤል የአየር ጥቃት ቀላል አይደሉም። የፍልስጤም ጦር ታንኮችን ከላይ እስከታች በመምታት ቦቶሮን የሚያጠፋውን አዲስ ሰው አልባ አውሮፕላኑን ከጎኑ አሳይቷል።

አላህ ለሀገሩ ከሚታገለው ጭቁኑ የፍልስጤም ህዝብ ጎን ይቁም..!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group