Translation is not possible.

መለስ ዜናዊን (ላ ረሒመሁላህ) ጠየቁት፦

«አሚሶም ይህን ያህል ዘመቻዎችን በአልሸባብ ላይ እያካሄደ እንዴት አልሸባብን ማጥፋት አልተቻለም? »

መልሱ የሚገርም ነበር ፦

« ሞቼም ድል አደርጋለሁ የሚልን ሰራዊት መጋፈጥ ፈተና ነው» ነበር ያላቸው።

መለስ እዚህ ጋር ሐቅን ተናግሯል። አንድን ሰው ትልቁ የምታስፈራራበት ነገር ሞት ነው። «አንተ ስትገድለኝ ጀነት እገባለሁ» የሚልን ሰው ግን በምን ታስፈራራዋለህ?  በምንም!!!!!!!!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group