Translation is not possible.
አብዱሏህ ኢብን አቢ አውፍ አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና እንዲህ ይላል "ነብዩ(ﷺ)  ባሏን ካጣች እንዲሁም ድሀ ሚስኪን ሰው ጋር አብሮ መሄድን አይንቁም ነበር እነሱንም ይረዱ ነበር"
[ 📚 አነ ነሳዒ 545 ]
Send as a message
Share on my page
Share in the group