7 month Translate
Translation is not possible.

اللَّهُمَّ إِنِّي عَبْدُكَ، ابْنُ عَبْدِكَ، ابْنُ أَمَتِكَ، نَاصِيَتِي بِيَدِكَ، مَاضٍ فِيَّ حُكْمُكَ، عَدْلٌ فِيَّ قَضَاؤُكَ، أَسْأَلُكَ بِكُلِّ اسْمٍ هُوَ لَكَ، سَمَّيْتَ بِهِ نَفْسَكَ، أوْ أَنْزَلْتَهُ فِي كِتَابِكَ، أَوْ عَلَّمْتَهُ أَحَداً مِنْ خَلْقِكَ، أَوِ اسْتَأْثَرْتَ بِهِ فِي عِلْمِ الغَيْبِ عِنْدَكَ، أَنْ تَجْعَلَ القُرْآنَ رَبِيْعَ قَلْبِي، وَنُورَ صَدْرِي، وجَلَاءَ حُزْنِي، وَذَهَابَ هَمِّي

አልሏሁምመ ኢንኒ ዐብዱከ ኢብኑ አብዲከ ኢብኑ አመቲከ ናሲየቲከ ቢየዲከ ማዲን ፊይየ ሑክሙክ አድሉን ፊይየ ቀዳኡከ አስአሉከ ቢኩልሊ ኢስሚን ሁወ ለከስምመይቱ ቢሂ ነፍሰከ አው አንዘልተሁ ፊኪታቢከ ቢሂ ነፍሰከ አው አንዘልተሁ ፊኪታቢከ አው አልለምተሁ አሐደን ሚን ኸልቂከ አዊስተእስርተ ቢሂ ፊይ ኢልሚን ገይቢ ኢንደከ አንተጅአለል ቁርአን ረኒዐ ቀልቢ ወኑረ ሰድሪ ወጀላአ ሑዝኒ ቀዘሃበ ሐምሚ

አላህ ሆይ እኔ ባሪያህ፣ የወንድ ባሪያህም፤ የሴት ባሪያህም ልጅ ነኝ፡፡ ሁሉ ነገሬ በእግህ ነው፡፡ ውሳኔህ በኔ ላይ ተፈጻሚ ብይንህ ፍትሃዊ ነው፡፡ ቁርአንን የቀልቤ መርጊያ፣ የልቦናዬ ብገርሃን፣ የሐዘኔ መፅናኛና የጭንቄ ማስወገጃ ታደርግልኝ ዘንድ በስሞችህ ሁሉ እማፀንሃለሁ፡፡ አንተ ራስህን በጠራህባቸው ወይም ኪታብህ ውስጥ ባሰፈርካቸው÷ ከፍጡራንህ ለአንዱ ባስተማርካቸው ወይም ለማንም ባልገለፅካቸው ስሞችህ፡፡

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group