Translation is not possible.

حَدَّثَنَا أَبُو بَكْرِ بْنُ أَبِي شَيْبَةَ، حَدَّثَنَا أَبُو أُسَامَةَ، عَنْ عَوْفٍ، عَنْ زُرَارَةَ بْنِ أَوْفَى، حَدَّثَنِي عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ، قَالَ لَمَّا قَدِمَ النَّبِيُّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ الْمَدِينَةَ انْجَفَلَ النَّاسُ قِبَلَهُ وَقِيلَ قَدْ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَدْ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ قَدْ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ ‏.‏ ثَلاَثًا فَجِئْتُ فِي النَّاسِ لأَنْظُرَ فَلَمَّا تَبَيَّنْتُ وَجْهَهُ عَرَفْتُ أَنَّ وَجْهَهُ لَيْسَ بِوَجْهِ كَذَّابٍ فَكَانَ أَوَّلَ شَىْءٍ سَمِعْتُهُ تَكَلَّمَ بِهِ أَنْ قَالَ ‏ "‏ يَا أَيُّهَا النَّاسُ أَفْشُوا السَّلاَمَ وَأَطْعِمُوا الطَّعَامَ وَصِلُوا الأَرْحَامَ وَصَلُّوا بِاللَّيْلِ وَالنَّاسُ نِيَامٌ تَدْخُلُوا الْجَنَّةَ بِسَلاَمٍ ‏"‏ ‏.‏

አብደላህ ቢን ሰለም እንዲህ አለ፡- “ነብዩ (ﷺ) ወደ መዲና በመጡ ጊዜ ሰዎች ሁሉ ሊገናኙዋቸው ተቻኮሉ እንዲህም ተባለ “የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) መጥተዋል! የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) መጡ! የአላህ መልእክተኛ (ﷺ) መጡ!’ ሶስት ጊዜ። እሳቸውን ለማየት በሰዎቹ መካከል አቀናሁ በዛ መሐል ፊታቸውን ግልፅን ሆኖ ሲታየኝ ፊታቸው ሀሰትን ተነናጋሪ ሰው ፊት እንዳልሆነ አወቅሁ።  የመጀመሪያ ሲናገሩ የሰማሁት እንዲህ ሲሉ ነበር፡- ‘ሰዎች ሆይ! ሰላምን አስፋፉ (ሰላምታን ተቀያየሩ) ፣ ምግብንም አብሉ፣ የዝምድናን ትስስር ቀጥሉ፣ በለሊትም ስገዱ(ጸልዩ) ሰዎች ተኝተው ሳሉ ። ጀነት ትገቡ ዘንድ በሰላም።

[📗 Sunan Ibn Majah 3251]

Send as a message
Share on my page
Share in the group