Translation is not possible.

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 352 ፍሊስጤማውያን ተገድለዋል ተባለ

የእስራኤል የአየር ድብደባ የቀጠለ ሲሆን፤ ዛሬ ጠዋት ብቻ 30 ፍሊስጤማውያን ተገድለዋል። ሃማስ ካገታቸው ውስጥ ሁለት የአሜሪካ ዜጎችን መልቀቁ ታውቋል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group