Translation is not possible.

ሙዓዝ ኢብኑ አነስ እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- “ከእምነት በላጩ ለአላህ ብለህ መውደድ፣ ለአላህ ብለህ መጥላት፣ አንደበትህን በመልካም ስራ መስራት ነው። አላህን ማውሳት" ሙዓዝ “እንዴት ነው የአላህ መልእክተኛ ሆይ?” አለው። ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- “ለራስህ የምትወደውን ለሰዎች ውደድ፣ ለራስህም የምትጠላውን ለነሱ ጠልተህ መልካም ነገርን ተናግረህ ወይም ዝም ትላለህ።

ሙስነድ አህመድ 21627

عن معاذ بن أنس قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَفْضَلُ الْإِيمَانِ أَنْ تُحِبَّ لِلَّهِ وَتُبْغِضَ فِي اللَّهِ وَتُعْمِلَ لِسَانَكَ فِي ذِكْرِ اللَّهِ قَالَ وَمَاذَا يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ وَأَنْ تُحِبَّ لِلنَّاسِ مَا تُحِبُّ لِنَفْسِكَ وَتَكْرَهَ لَهُمْ مَا تَكْرَهُ لِنَفْسِكَ وَأَنْ تَقُولَ خَيْرًا أَوْ تَصْمُتَ

21267 مسند أحمد مسند الأنصار رضي الله عنه

Send as a message
Share on my page
Share in the group