UMMA TOKEN INVESTOR

2 years Translate
Translation is not possible.
İbn Mesud (Allah ondan razı olsun) şöyle dedi:
"Kim sana hak ile gelirse, uzak ve nefret dolu da olsa onu kabul et; kim sana yalanla gelirse, yakın ve sevgili olsa bile onu ona geri ver."
📗[Abdullah bin Ahmed bin Hanbel'in sünneti: (1/234)]
ኢብኑ መስዑድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ብለዋል፡- "በእውነት የመጣህ ሰው ሩቅና የተጠላ ቢሆንም ተቀበለው። በውሸትም የሚመጣህ ሰው ቅርብና የተወደደ ቢሆንም መልሰው።" 📗[የአብደላህ ቢን አህመድ ቢን ሀንበል ሱና፡ (1/234)]
Ibn Masud (may Allah be pleased with him) said: "Whoever comes to you with the truth, accept it even if it is distant and hateful; whoever comes to you with a lie, return it to him even if he is near and dear." 📗[Sunnah of Abdullah bin Ahmed bin Hanbel: (1/234)]
###free palastaine
###Özgür Filistin
###فلسطين حرة
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
2 years Translate
Translation is not possible.
Allah bize şerefli bir ömür versin, beni de şerefli bir şekilde ölmeyi nasip etsin
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
felah Сhanged his profile picture
2 years
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
felah shared a
Translation is not possible.
💡የተሻለ ማንነት እንዲኖረን የሚረዱን ምክሮች 💡
❖•◐ 1.ምንጊዜም ካለህበት የ ትምህርትና የእውቀት ደረጃ ከፍ ለማለት ሞክር ።
❖•◐ 2.ሚስጥርህን ለ ራስህ ብቻ ደብቀህ ያዝ ።ከ ልፍለፋና ከ ክርክር ራስህን አርቅ ።
❖•◐ 3.ጥፋት በምታጠፋበት ጊዜ ብቻ እንጂ ተደጋጋሚ የሆነ ይቅርታ አትጠይቅ ።
❖•◐ 4. በተፈጥሮህ ሁን ። ሰዎች ላይ ተፅዕኖ መፍጠር ከሚወዱ ሰዎች ጋር አትመደብ ።
❖•◐ 5. ራስህንና የፈፀምካቸውን መልካም ተግባራት አትናቅ ። ለሌላም ሰው አሳንሶ እንዲመለከትህ አትፍቀድ ።
❖•◐ 6. ማንንም ሰው አትለምን ። የሰው ልጅ ክብር በገንዘብ ና በቁሳቁስ የማይለካ ትልቀ ሀብት ነውና።
❖•◐ 7. አብዛኛውን የሕይወት ውሳኔዎችህን ራስህ ምረጣቸው ። ከ አንተው ውጭ ስለራስህ ሊያስብልህ የሚችል ሰው የለምና።
❖•◐ 8. ሕይወትን ተጨባጭ ላይ ባለው ሁኔታና በፈገግታ ተመልከታት ። በራስህ የተለየህ ሁን እንጂ ሰዎችን አትከተል።
❖•◐ 9.ጥንካሬና ሃይለኝነት ፍትሐዊ በመሆን እንጂ አምባ ገነን በመሆን የማይገኝ መሆኑን አስታወስ።
❖•◐ 10. የጊዜህን አሳሳቢነት አትዘንጋ ። በማይሆን ዛዛታና የውሸታሞችን ቅዠት በመስማት አታጥፋው።
❖•◐ 11. ብዙ ከማውራት ይልቅ ብዙ አዳምጥ ። ስለ ግል ሕይወትህም ብዙ ጊዜ ከማውራት ተቆጠብ ።
❖•◐ 12. ያገኘኸውን ሁሉ መውሰድና መጠቀም አይኖርብህም ። ላንተ የሚጠቅምህንና መልካምን ነገር ለመስራት የሚረዳህን ብቻ ውሰድ ።
❖•◐ 13.የተሻለ ህይወት መኖርና የምትፈልገውን ነገር ማሳካት ትችላለህ ይገባሃልም ። ነገር ግን ይህ በአንዴ የሚሆን ነገር ሳይሆን በራስህ ጥረት የምታሳካው ነገር ነው።
❖•◐ 14.ከሌሎች ሊያጋጥሙህ የሚችሉ እንቅፋቶችን ጠብቅ ። ሊያበሳጩህና ሊረብሹህ ለሚችሉ ነገሮች ትኩረት ሳትሰጥ ለማለፍ ሞክር
Send as a message
Share on my page
Share in the group