UMMA TOKEN INVESTOR

7 month Translate
Translation is not possible.

İbn Mesud (Allah ondan razı olsun) şöyle dedi:

"Kim sana hak ile gelirse, uzak ve nefret dolu da olsa onu kabul et; kim sana yalanla gelirse, yakın ve sevgili olsa bile onu ona geri ver."

📗[Abdullah bin Ahmed bin Hanbel'in sünneti: (1/234)]

ኢብኑ መስዑድ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ብለዋል፡- "በእውነት የመጣህ ሰው ሩቅና የተጠላ ቢሆንም ተቀበለው። በውሸትም የሚመጣህ ሰው ቅርብና የተወደደ ቢሆንም መልሰው።" 📗[የአብደላህ ቢን አህመድ ቢን ሀንበል ሱና፡ (1/234)]

Ibn Masud (may Allah be pleased with him) said: "Whoever comes to you with the truth, accept it even if it is distant and hateful; whoever comes to you with a lie, return it to him even if he is near and dear." 📗[Sunnah of Abdullah bin Ahmed bin Hanbel: (1/234)]

###free palastaine

###Özgür Filistin

###فلسطين حرة

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
Translation is not possible.

Allah bize şerefli bir ömür versin, beni de şerefli bir şekilde ölmeyi nasip etsin

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
felah Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
felah shared a
Translation is not possible.

💡የተሻለ ማንነት እንዲኖረን የሚረዱን ምክሮች 💡

❖•◐ 1.ምንጊዜም ካለህበት የ ትምህርትና የእውቀት ደረጃ ከፍ ለማለት ሞክር ።

❖•◐ 2.ሚስጥርህን ለ ራስህ ብቻ ደብቀህ ያዝ ።ከ ልፍለፋና ከ ክርክር ራስህን አርቅ ።

❖•◐ 3.ጥፋት በምታጠፋበት ጊዜ ብቻ እንጂ ተደጋጋሚ የሆነ ይቅርታ አትጠይቅ ።

❖•◐ 4. በተፈጥሮህ ሁን ። ሰዎች ላይ ተፅዕኖ መፍጠር ከሚወዱ ሰዎች ጋር አትመደብ ።

❖•◐ 5. ራስህንና የፈፀምካቸውን መልካም ተግባራት አትናቅ ። ለሌላም ሰው አሳንሶ እንዲመለከትህ አትፍቀድ ።

❖•◐ 6. ማንንም ሰው አትለምን ። የሰው ልጅ ክብር በገንዘብ ና በቁሳቁስ የማይለካ ትልቀ ሀብት ነውና።

❖•◐ 7. አብዛኛውን የሕይወት ውሳኔዎችህን ራስህ ምረጣቸው ። ከ አንተው ውጭ ስለራስህ ሊያስብልህ የሚችል ሰው የለምና።

❖•◐ 8. ሕይወትን ተጨባጭ ላይ ባለው ሁኔታና በፈገግታ ተመልከታት ። በራስህ የተለየህ ሁን እንጂ ሰዎችን አትከተል።

❖•◐ 9.ጥንካሬና ሃይለኝነት ፍትሐዊ በመሆን እንጂ አምባ ገነን በመሆን የማይገኝ መሆኑን አስታወስ።

❖•◐ 10. የጊዜህን አሳሳቢነት አትዘንጋ ። በማይሆን ዛዛታና የውሸታሞችን ቅዠት በመስማት አታጥፋው።

❖•◐ 11. ብዙ ከማውራት ይልቅ ብዙ አዳምጥ ። ስለ ግል ሕይወትህም ብዙ ጊዜ ከማውራት ተቆጠብ ።

❖•◐ 12. ያገኘኸውን ሁሉ መውሰድና መጠቀም አይኖርብህም ። ላንተ የሚጠቅምህንና መልካምን ነገር ለመስራት የሚረዳህን ብቻ ውሰድ ።

❖•◐ 13.የተሻለ ህይወት መኖርና የምትፈልገውን ነገር ማሳካት ትችላለህ ይገባሃልም ። ነገር ግን ይህ በአንዴ የሚሆን ነገር ሳይሆን በራስህ ጥረት የምታሳካው ነገር ነው።

❖•◐ 14.ከሌሎች ሊያጋጥሙህ የሚችሉ እንቅፋቶችን ጠብቅ ። ሊያበሳጩህና ሊረብሹህ ለሚችሉ ነገሮች ትኩረት ሳትሰጥ ለማለፍ ሞክር

Send as a message
Share on my page
Share in the group