UMMA TOKEN INVESTOR

About me

This day is ihave perfected your religion yur us upon

Translation is not possible.

የእስራኤል ወታደሮች ወደ ሰሜናዊ ጋዛ ዘልቀው በመግባት ጥቃት አደረሱ

October 26, 2023

በእስራኤልና ሃማስ ጦርነት የተገደሉ ፍልስጤማውያን ቁጥር ከ6500 በላይ ሆኗል

የእስራኤል ወታደሮች እና ታንኮች በሰሜናዊ ጋዛ ድንበር አቋርጠው በመግባት በሃማስ ላይ ጥቃት ማድረሳቸው ተገለጸ።

ትናንት ምሽት ድንበር አቋርጠው የገቡት ወታደሮች በተጠኑ የሃማስ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ከፈጸሙ በኋላ መመለሳቸውንም የእስራኤል ጦር ያወጣው መግለጫ ያመላክታል።

የእስራኤል ቡልዶዘሮች ለታንኮች መንገድ ሲጠርጉ የሚያሳይ ምስልም ለቋል።

ይህም እስራኤል ለምትጀምረው የምድር ውጊያ መደላድል ለመፍጠር እየሰራች መሆኑን ያሳያል ብሏል አሶሼትድ ፕረስ በዘገባው።

እስራኤል በሀማስ ለታገቱባት ዜጎቿ መረጃ ለሚሰጧት ጉርሻ አቀረበች

የሄዝቦላ መሪ ከፍልስጤም ታጣቂ ቡድኖች አመራሮች ጋር ድል በማድረግ ጉዳይ መከረ  

ዛሬ ለሊቱን በታንኮች በተፈጸመው ጥቃት የሃማስ ተዋጊዎች መሰረተልማቶች እና ጸረ ታንክ ሚሳኤል ማስወንጨፊያዎች መመታታቸውን የእስራኤል ጦር ገልጿል።

ሃማስ ግን እስካሁን ምንም አይነት ምላሽ አልሰጠም።

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የምድር ውጊያውን ለመጀመር ሀገራቸው መዘጋጀቷን በትናንትናው እለት ቢገልጹም ውጊያው የሚጀመርበትን ጊዜ ግን አልጠቀሱም።

20ኛ ቀኑን በያዘው ጦርነት ህይወታቸው ያለፈ ፍልስጤማውያን ቁጥር ከ6 ሺህ 500 መሻገሩን የጋዛ ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

ከ7 ሺህ በላይ ቆስለው ሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ ፍልስጤማውያንም ህይወታቸው ሊያልፍ እንደሚችል የህክምና ባለሙያዎች መናገራቸውን ፍራንስ 24 አስነብቧል።

በጋዛ የሚገኙ ሆስፒታሎች እና የመንግስታቱ ድርጅት የእርዳታ ድርጅቶች በነዳጅ እጥረት ምክንያት አገልግሎታቸውን እያቋረጡ ነው ተብሏል።

ከ2 ነጥብ 3 ሚሊየን የጋዛ ሰርጥ ነዋሪ 1 ነጥብ 4 ሚሊየን የሚጠጋው ህዝብ በጦርነቱ ምክንያት ከቀየው ተፈናቅሏል።

በእስራኤል ውሃ፣ ምግብ እና መብራት ቢከለከሉም “የትም ብንሄድ ከጥቃት አናመልጥም” ያሉ ፍልስጤማውያንም የሰቀቀን ህይወት መግፋታቸውን ቀጥለዋል

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የሄዝቦላ መሪ ከፍልስጤም ታጣቂ ቡድኖች አመራሮች ጋር ድል በማድረግ ጉዳይ መከረ

October 25, 2023

የጦር መርከቦቿን ወደ ሜዲትራኒያን ባህር ዳርቻ ያስጠጋችውን አሜሪካን ጨምሮ ምዕራባውያን ሀገራት ደግሞ ከእስራኤል ጎን ተሰልፈዋል

የሊባኖሱ የሄዝቦላ መሪ ከፍልስጤም ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተገናኝቶ "ድል በማድረግ" ጉዳይ ተወያይቷል።

መሪው ከፍልስጤም ታጣቂ ቡድኖች ጋር መገናኘቱን ሮይተርስ የሄዝባላውን አል-ማናር ቴሌቪዥን ጠቅሶ ዘግቧል።

የአሜሪካ እና ኢራን የቃላት ጦርነት በተመድ

ተኩስ ይቁም ወይስ ጋብ ይበል?- የሩሲያ እና አሜሪካ ክርክር

እንደዘገባው ከሆነ የፍልስጤም ታጣቂ ቡድኖቹ ሀማስ እና እስላማዊ ጅሃድ ከሄዝቦላ መሪ ጋር በተገናኙበት ወቅት በጋዛ ያለውን ትግል በድል ለማጠናቀቅ ጥምረታቸው ምን መሆን እንዳለበት ተወያይተዋል።

ስብሰባውን የሄዝቦላው ሰይድ ሀሰን ነስረላህ፣ የሀማስ ምክትል ኃላፊ ሳላህ አል አሮሪ እና የእስላማዊ ጅሃድ ኃላፊ ዛይድ አል ናቅሃላ ማካሄዳቸውን አል ማናር በዘገባው ገልጿል።

"በስብሰባው...በአለም አቀፍ ደረጃ የተያዘውን አቋም በመገምገም፣ ትግሉ ምን መምሰል አለበት" በሚለው ጉዳይ ምክክር መደረጉን ይኸው ሚዲያ ዘግቧል።

በሊባኖስ፣ ሶሪያ እና በየመን ያሉ ታጣቂዎች እንዲሁም ኢራን ከእስራኤል ጋር ለገጠመው ሀማስ አጋርነታቸውን አሳይተዋል።

የሊባኖሱ ሄዝቦላህ በሰሜን እስራኤል በኩል ጥቃት በመክፈት ለሀማስ ያለውን አጋርነት በተግባር በማሳየት ግንባር ቀደም ሆኗል።

በአሁኑ ወቅት እስራኤል በዌስት ባንክ፣ በጋዛ እና በሰሜን እስራኤል በኩል እየተዋጋች ትገኛለች።

ሀሉት ግዙፍ የጦር መርከቦቿን ወደ ሜዲትራኒያን ባህር ዳርቻ ያስጠጋችውን አሜሪካን ጨምሮ በርካታ ምዕራባውያን ሀገራት ደግሞ ከእስራኤል ጎን ተሰልፈዋል።

ሩሲያ እና የአረብ ሀገራት ተኩስ አቁም እንዲደረግ ቢወተውቱም፣ እነአሜሪካ ትኩረታቸውን ሰብአዊ እርዳታ ማድረስ ላይ ብቻ አተኩረዋል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

غارة إسرائيلية جديدة تخلف شهداء وجرحى بينهم أطفال في مخيم #جباليا شمالي قطاع #غزة

#حرب_غزة #ألبوم

image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

شاهد | صفارات الإنذار تدوي في #القدس عقب رشقات صاروخية أطلقتها الفصائل الفلسطينية تجاه مناطق متفرقة من الأراضي المحتلة

#حرب_غزة #فيديو

7 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group