UMMA TOKEN INVESTOR

ترجمہ ممکن نہیں

ኢንተርኔት ከአለም ጋር መገናኛ እንጂ ከአለማቱ ጌታ ጋር መገናኛ አይደለም!

አለም ሁሉ ቢተባበር የአላህን በር መዝጋት አይችልም!

ያ ረቢ! ጋዛዎችን እርዳቸው🤲🤲🤲

Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
ترجمہ ممکن نہیں

share

تنبيه

ሶስት ቀን ብቻ በመፃም ወሩን በሙሉ ይፁሙ !!

አያመልቢድ (أيام البيض) ከነገ ቅዳሜ ረቢዑል አል አኺር 13 ጀምሮ እስከ ሰኞ ረቢዑል አል አኺር 15 (ሰኞንም ጨምሮ በተከታታይ ሶስት ቀናት ሲሆን)

1, የቻለ ይፁም!

2, ያልቻለ ደግሞ ሌሎችን ያስታውስ!

አሏህ መልካምን ነገር ያቅልልን!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
ترجمہ ممکن نہیں

#umma_life__ በቀላሉ__Follower__እናሳድግ

#ሙሉውን_ Step_ቀድመው_ያንብቡ!

1 ፕሮፋይላችሁ ላይ ገብታችሁ ከላይ በቀኝ በኩል ያለውን ነጠብጣብ በመንካት #profile_link አችሁን copy አድርጉ

2 ከዛ እዚህ ፓስት ስር ገብታችሁ comment ላይ past አድርጉት

3 ለምሳሌ የኔን አካውንት https://ummalife.com/Mamekamil

4 ኮመንት ላይ ያሉትን ሁሉንም ሊንክ በመንካት follow አድርጉ!

5 follow አድርጋችሁት ያልመለሰ ሰው Replay አድርጉለት

6 ይህን post ሼር ማድረግ ግዴታ ነው ካልሆነ ፓስቱ ይደበቃል!!

Mohammed Kamil | UmmaLife

Mohammed Kamil | UmmaLife

Mohammed Kamil: Mohammed Kamil. Nikname: @Mamekamil | One Ummah — One Network - was created as a response to the Internet technology needs of Muslims and all adherents of traditional value
Send as a message
Share on my page
Share in the group
7 month Translate
ترجمہ ممکن نہیں

የጁሙዓ እና የጀማዓ ሶላት ግዴታነት

ወደፊት በሚመጡት ማስረጃዎች መሰረት የጁመዓ ሶላትና የጀመዓ (የህብረት) ሶላት በወንዶች ላይ ግዴታ ነው፡፡

1. አላህ እንዲህ ብሏል፡- እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዕለተ ጁሙዓ ለስግደት ጥሪ (አዛን) በተደረገ ጊዜ ፣አላህን ለማስታወስ (የዕለቱን ኹጥባ(ንግግር) ለማዳመጥና ሶላት ለመስገድ)ተንቀሳቀሱ (ሂዱ)፡፡ መሸጥንም ተው፡፡የምታውቁ ከሆናችሁ ይህ ለናንተ መልካም ነው፡፡

(አል-ጁሙዓ፡ 9)

2. ነቢዩ ✵ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹በቸልተኝነት ሦስት የጁሙዓ ሶላቶችን የተወን ሰውአላህ በልቡ ላይ ያትምበታል፡፡(አሕመድ የዘገቡት ሐዲስ)

3. ነቢዩ እንዲህ ብለዋል፡-‹‹ሶላት እንዲትቆምና ከዚያም ምክንያት ሳይኖራቸው እቤታቸው የሚሰግዱ(መስጂድ መጥተው የማይሰግዱ) ሰዎችን ሄጄ ላቃጥልባቸው በእርግጥ አስቤያለሁ፡፡(በኻሪ የዘገቡት)

4. ነቢዩ እንዲህ ብለዋል :« አዛን ሰምቶ ለሶላት መስጊድ ያልመጣ ሰው ምክንያት ያለው ካልሆነ በስተቀር ባለበት የሚሰግደው ሶላቱ ዋጋ ቢስ ነው፡፡»(ለምሳሌ ፍርሃትና በሽታን ይመስል) (ኢብኑ ማጀህ)

5. አንድ አይነ ስውር ሰው ወደ ነቢዩ መጣና ወደ መስጂድ መርቶ የሚወስደኝ የለኝም ብሎ የአላህን መልዕክተኛ መቅረት እንዲፈቅዱለት ጠይቆ ፈቀዱለት፡፡ዓይነ ሥውሩ ሰው አስፈቅዶ ወደ መጣበት ዞሮ ሲሄድ ነቢዩ ጠሩትና ፡-"አዛኑን ትሰማለህ?" አሉት፡፡ አዎን እሰማለሁ አላቸው፡፡እንግዲያውስ ጥሪውን አክብረህ ተገኝ ብለውታል፡፡(ሙስሊም የዘገቡት ሐዲስ)

6. «ነገ ሙስሊም ሆኖ አላህ ዘንድ መቅረብ የሚወድ ሰው ጥሪ በተደረገበት ሁሉ እነዚህን አምስት ዕለታዊ የግዴታ ሶላቶች በትጋት ይስገድ፡፡ አላህ ለነቢያችሁ መሪ(ቅን) ጎዳናዎችን የደነገገላቸው ሲሆን ሶላቶቹ ከቅን ጎዳናዎቹ ዉስጥ ናቸው፡፡ ከመስጂድ ቀርቶ እቤቱ እንደሚሰግደው ሰው እቤታችሁ ከሰገዳችሁ የነቢያችሁን ፈለግ (ሱና) ትታችኋል ማለት ነው፡፡የነቢያችሁን ፈለግ መከተል ከተዋችሁ ደግሞ(ohwam)

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
ترجمہ ممکن نہیں

በጭንቀት ላይ ያለች ነፍስ ሁሉ ከጭንቅ ነፃ የምትሆንበት

ውብ ጁመዓ ይሁንልን

Send as a message
Share on my page
Share in the group