UMMA TOKEN INVESTOR

Mengikut
0
Tiada ikutan
Terjemahan tidak mungkin.

👉 የኢኽዋንና ሙመዪዓ ጥምር መጅሊስ ለሚያደናብራቸው

በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል ያሉ በፌዴራል ደረጃ እውቅና ተሰጥቷቸው የተደራጁና ፈቃድ የተሰጣቸው የሱና ተቋማት በኢኽዋንና ሙመዪዓ ጥምሩ መጅሊስ እንግልት እየደረሰባቸው ነው ። በጣም የሚገርመው እነዚህ የሱና መድረሳና መስጂዶች የአሕባሹ መጅሊስ በነበረበት ጊዜ በሰላም ያለ ምንም ጥያቄ እየተንቀሳቀሱ የነበሩ መሆኑ ነው ። ምናልባት ያጠቃላይ የሀገሪቱ ህዝቦች የሚመሩበት ህገመንግስት ለዜጎች የሰጠው የእምነት ነፃነትና የመማር የማስተማር እንዲሁም የመደራጀት መብት የበለጠ ገብቷቸው ሊሆን ይችላል ።

ያውም የአሁኑ መጅሊስ በአዋጅ ሲቋቋም ይህን የዜጎች መብት መንካት እንደማይችል በመመሪያው ላይ በግልፅ ተቀምጦ ሳለ ነው የህገመንግስቱንም የአዋጁንም መመሪያ በመጣስ የዜጎችን መብት እየነፈጉ ያሉት ።

ከላይ እንደምታዩት አዋጁ ሲፀድቅ ከዚህ በፊት በፌዴራልም ይሁን በክልል የተቋቋሙ የሙስሊሞች የእምነት ተቋማትም ይሁን ወደ ፊት የሚደራጁትን መብት መከልከል እንደማይችል በግልፅ ተቀምጧል ። ይሁን እንጂ እነዚህ አካላት ከተወሰኑ በጥቅም ከያዙዋቸው የህግ አካላት ጋር በመሆን የዜጎችን መብት እየገፈፉና እንዲታሰሩ እንዲገላቱ እያደረጉ ነው ።

በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያላችሁ ሰለፍዮች መብታችሁን አውቃችሁ እነዚህን አካላት ወደ ፍርድ ቤት በማቅረብ በእስር ላይ ያሉ ወንድሞቻችሁን ማስፈታትና መብታችሁን ማስከበር ትችላላችሁ ። አላህ ከግፈኞች ተንኮል ይጠብቋችሁ ።

https://t.me/bahruteka

image
Hantar sebagai mesej
Kongsi di halaman saya
Kongsi dalam kumpulan
Terjemahan tidak mungkin.

image
Hantar sebagai mesej
Kongsi di halaman saya
Kongsi dalam kumpulan
Terjemahan tidak mungkin.

image
Hantar sebagai mesej
Kongsi di halaman saya
Kongsi dalam kumpulan