Translation is not possible.

በሽተኛን የመጠየቅ ትሩፋት!

ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَنْ عَادَ مَرِيضًا لَمْ يَزَلْ فِي خُرْفَةِ الْجَنَّةِ حَتَّى يَرْجِعَ﴾

“በሽተኛን የጠየቀ እስኪመለስ ድረስ ከጀነት አፀዶች ውስጥ ከመሆን አይወገድም (ይሆናል)።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2568

Send as a message
Share on my page
Share in the group