Translation is not possible.

እነሆ ነገእሁድ ጥር 12/2016 ዲንህን አውቅ በሚል የተፃፈው የሸህአ ብዱረሂም ሙሳ መፅሃፍ በአወልያ አዳራሽ ታላላቅ ኡለማወችና ታዋቂ ዳኢወች ባሉበት በይፋ ይመረቀል እናም እርሰወም የዚህፕሮግራም ታዳሚ ይሆኑ ዘንድበአክብሮት በፃሃፊው ተጋብዘዋል

Send as a message
Share on my page
Share in the group