Наган дахаан йохтахам.

የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 9

───────────

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«ሐቅ እንደተነጠረ ንፁህ ወርቅ ነው፤ በተፈተነ ቁጥር ጥራቱ ይጨምራል። ባጢል ደግሞ እንደ አርቲፊሻል ወርቅ ነው፤ በተፈተነ ቁጥር ግድፈቱ ይጎላል።»

📚 ۞ الجواب الصحيح【1/88】۞

──────────

Send as a message
Share on my page
Share in the group