Qumuqta qilghuchi yo'q.

የሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊቱ ትንቢት

አልተፈፀመም

እየሱስ በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 12 ቁጥር 4

ነቢዩ ዮናስ በዓሣ ነባሪ ሆድ ውስጥ ሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊት እንደቆየው የሰው ልጅም / እየሱስም / በምድር ልብ ውስጥ ሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊት ይኖራል ብሎ ስለራሱ ትቢት ተናግሯል

ሦስት ቀን እና ሦስት ለሊቱን እንቁጠር

እየሱስ የተቀበረው ዓርብ ማታ ነው

የ1980 66ቱ ባይብል የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 23 ቁጥር 52-54 እንደተቀመጠው

ዮሴፍ ከጲላጦስ ላይ የእየሱስን አስክሬን ለምኖ ወስዶ ከአለት በተዋቀረ

ድንጋይ ቀበረው ይህንንም ያደረገው ዓርብ ማታ ነበር ይላል

መቁጠር ምንጀምረው ከዓርብ ማታ ነው ማለት ነው

አርብ ማታ 1 ሙሉ ሌሊት

ቅዳሜ ቀን 1 ሙሉ ቀን...

ቅዳሜ ለእሁድ አጥቢያ 1 ያላለቀ ሌሊት

ምክንያቱም መግደላዊት ማርያም ለእሁድ አጥቢያ ቅዳሜ ሌሊት ወደ እየሱስ መቃብር ሄዳ የእሱስን መቃብር መከፈቱን ያየቺው ለእሁድ አጥቢያ ቅዳሜ ሌሊት ገና ጎሕ ሳይቀድ ነው

ስለዚ ፡ አንድ ሙሉ ሌሊት

አንድ ሙሉ ቀን

አንድ ያላለቀ ሌሊተ ሆነ ማለት ነው

በዚህ መሰረት እየሱስ በምድር ልብ ውስጥ ሦስት ቀን እና ሦስት ሌሊት እኖራለው ብሎ የተናገረው ትቢት አልተፈፀመም ማለት ነው

ዘ-ዳግም ምዕራፍ 18 ቁጥር 22 ላይ

የማይፈፀምን ትንቢት የሚናገርን ሰው አትስማው ይላል ስለዚ እየሱስምን አንሰማውም ማለት ነው

https://t.me/MuhammedChannel

Telegram

Join Share
Send as a message
Share on my page
Share in the group