📘ኢብኑል ቀይም ረሂመሁላህ በነቢዩ ﷺ ሰለዋት ማውረድ ከሚያስገኛቸው 40 ጥቅሞች ብለው ከዘረዘሩት መካከል :
🔸የአላህን ትዕዛዝን መፈፀም ነው።
🔹አስር ደረጃዎችን ከፍ ያደርጋል ።
🔸አሰር ሃሰናትን ያስገኛል ።
🔹ወንጀልን ያሳብሳል።
🔸ዱዓ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደርጋል።
🔹የረስልን ሸፋአ ለማግኘት ይረዳል።
🔸 በነቢዩ ላይ ሰለዋት የሚያበዛ ባሪያ አላህ ሱብሃነሁ ወተአላ ከጭንቁ ይገላግለዋል።
🔹ሰለዋት የሚያበዛ ባሪያ የቂያማ እለት ከነቢዩ ቅርብ እንዲሆን ይደረጋል።
🔸ሃጃውን ሁላ አላህ እንዲያሳካለት ምክንያት ይሆናል።
🔹የአላህ እዝነትን እንዲያገኝ ያደርጋል።
🔸 ሰለዋት በብዛት የሚያወረድ ሰው ነፍሱ ጥርት ያለች ትሆናለች ።
🔹የረሱልን ሀቅ በጥቂቱ እንደመወጣት ይቆጠራል።
🔸አላህን ከመዘከርና ከማወደስ ይቆጠራል።
🔹ሲራጥ ላይ ለመፅናት ይረዳል።
🔸ሰለዋት የሚያወርደው ሰው ስም ረሱል ዘንድ ይቀርባል።
🔹ረሱልን በዘውታሪነት ለመውድድ አንዱ መንገድ ነው።
🔸ሰለዋት በሚያወርደው ሰው በ እድሜውና በስራው ላይ በረከትን ያገኛል።
🔹ንግግርን ና ኹጥባን መቋጫ ይሆናል።
🔸ስስትን ከባሪያው ታርቃለች።
🔹ለንግግር መድረኮች ማማር ና የቂያማ እለት የቁጭት ምክንያት እንዳይሆን ያደርጋል።
🔸ከ ቂያማ ቀን አስደንጋጭ ክስተቶች መዳኛ ይሆናል።
🔹ጀነት ለመግባት መንገድ ይሆንለታል።
اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
Follow & Share → @abubekr
📘ኢብኑል ቀይም ረሂመሁላህ በነቢዩ ﷺ ሰለዋት ማውረድ ከሚያስገኛቸው 40 ጥቅሞች ብለው ከዘረዘሩት መካከል :
🔸የአላህን ትዕዛዝን መፈፀም ነው።
🔹አስር ደረጃዎችን ከፍ ያደርጋል ።
🔸አሰር ሃሰናትን ያስገኛል ።
🔹ወንጀልን ያሳብሳል።
🔸ዱዓ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደርጋል።
🔹የረስልን ሸፋአ ለማግኘት ይረዳል።
🔸 በነቢዩ ላይ ሰለዋት የሚያበዛ ባሪያ አላህ ሱብሃነሁ ወተአላ ከጭንቁ ይገላግለዋል።
🔹ሰለዋት የሚያበዛ ባሪያ የቂያማ እለት ከነቢዩ ቅርብ እንዲሆን ይደረጋል።
🔸ሃጃውን ሁላ አላህ እንዲያሳካለት ምክንያት ይሆናል።
🔹የአላህ እዝነትን እንዲያገኝ ያደርጋል።
🔸 ሰለዋት በብዛት የሚያወረድ ሰው ነፍሱ ጥርት ያለች ትሆናለች ።
🔹የረሱልን ሀቅ በጥቂቱ እንደመወጣት ይቆጠራል።
🔸አላህን ከመዘከርና ከማወደስ ይቆጠራል።
🔹ሲራጥ ላይ ለመፅናት ይረዳል።
🔸ሰለዋት የሚያወርደው ሰው ስም ረሱል ዘንድ ይቀርባል።
🔹ረሱልን በዘውታሪነት ለመውድድ አንዱ መንገድ ነው።
🔸ሰለዋት በሚያወርደው ሰው በ እድሜውና በስራው ላይ በረከትን ያገኛል።
🔹ንግግርን ና ኹጥባን መቋጫ ይሆናል።
🔸ስስትን ከባሪያው ታርቃለች።
🔹ለንግግር መድረኮች ማማር ና የቂያማ እለት የቁጭት ምክንያት እንዳይሆን ያደርጋል።
🔸ከ ቂያማ ቀን አስደንጋጭ ክስተቶች መዳኛ ይሆናል።
🔹ጀነት ለመግባት መንገድ ይሆንለታል።
اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
Follow & Share → Abubekr Ibn Fulan