Translation is not possible.

(እነርሱም) እነዚያ ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወሱ በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ፡- «ጌታችን ሆይ! ይኸን በከንቱ አልፈጠርከውም፤ ጥራት ይገባህ፤ ከእሳትም ቅጣት ጠብቀን» የሚሉ ናቸው፡፡

[ሱረቱል አል-ኢምራን : 191]

እኛንም አላህ ከ እሳት ይጠብቀን

Follow & Share → Abduremu

↓↓↓↓↓

Abduremu

ፔጃችንን ፎሎ አድርጋችሁ የተለያዩ መረጃዎችንን ያገኙበታል!!!!

Send as a message
Share on my page
Share in the group