Translation is not possible.

⭕️ ልዩ የዳዕዋ እና የኪታብ ኮርስ በአሰላ ከተማ ቅዳሜ እና እሁድ

🔈አሰላ ከተማና ዙሪያዋ የምትገኙ ሙስሊሞች ይህ እድል እንዳያመልጣችሁ ተጠቀሙበት።

🔗 ለሌሎችም መንገርን አትርሱ።

📚 የኪታብ ስም፦ አል- ቀውሉል በዲዕ

🎙 አቅራቢ፦ ኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም

🗓 ቀን ፦ ቅዳሜ ሕዳር 15, 2016 E.C 

⏱ ሰዓት ፦ ከዐስር እስከ ዒሻ

⚠️ ቦታ፦ አሰላ ሀጂ ሙሀመድ ሱለይማን መስጂድ ቀበሌ 3 ከኮንዶሚንየም ገባ ብሎ

እንዲሁም ፦ እሁድ ሕዳር 16, 2016 E.C

ለከተማችን ውበት በሆነው በትልቁ መስጂደ-ኑር የሚቀጥል ይሆናል ከሱብሂ ሰላት እስከ 2:00 ሰዓት

የዳዕዋ ሰዓት በትልቁ መስጂድ ፦ከ 3:30 እስከ 6:30 የዳዕዋ ፕሮግራም

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል

ኪታብ ስለተዘጋጀ እዛው ማግኘት ትችላላችሁ።

📩 ጥሪ ማክበር የኢስላም አደብ ነው

🔆 ኑ ተባብረን የተሻለ ማንነት በመፍጠር የሁለት ሀገር ስኬትን እንጎናፀፍ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group