Translation is not possible.

በጋዛ አልሺፋ ሆስፒታል ከጊዜ ገደብ ቀደም ብለው የተወለዱ 39 ህፃናት ይገኛሉ በእስራኤል እምቢተኝነት የነዳጅ አቅርቦት በመቋረጡ ጄኔሬተር የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት በማቆሙ ህፃናቶቹ ከኢንኩቤተር ለመውጣት ተገደዋል

እስካሁን ሁለት ህፃናት በኦክስጅን እጥረት ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በቀጣይ ሰአታት የነዳጅ አቅርቦት ካልተገኘ ቀሪዎቹም ህይወታቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ ዶክተሮች አሳስበዋል

ስለ እንስሳት መብት የሚያስተምሩን ምዕራባውያን ግን የፍልስጤም ህፃናትን ህይወት ታደጉ ጥሪ እስካሁን ምላሽ አልሰጡም

ግፍ ሞልቶ ፈሰሰ

Bilal Zayed

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group