Translation is not possible.

" የአላህ መልእክተኛ ነብያችንን ስታገኟቸው ህዝቦችህ ከዱን ኡመቶችህ የጋዛን ህዝቦች ከዷቸው በሏቸው ። የልጅ ልጆቼ ሆይ ለአላህ መልእክተኛ ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም ንገሯቸው ! የልጅ ልጆቼ ሆይ የሆነብንን ሰሙቱላቸው ! የአላህ መልእክተኛ ሆይ ኡመቶችህኮ የጋዛ ህዝብ እንዲጠፋ ፈቀዱ በሏቸው ! የአላህ መልእክተኛ ሆይ ጠላቶቻችን እንዲያወድሙን ኡመቶችህ ፈቀዱላቸው በሏቸው ! የኢስላም ጠላቶች ሲበጣጥሱን ህዝቦችህ ፀጥ ብለው ተመለከቱን በሏቸው ! "

ይህ እኝህ የፍልስጤም አባት በእስራኤል የሚሳኤል ናዳ የተቀጠፉ ልጆቻቼውንና የልጅ ልጆቻቼውን ሲሸኙ ያስተላለፉት ልብ ሰባሪ መልእክት ነው ።

አላህና መልእክተኛው ፊት መልሳችን ምን ይሆን ???

ፍልስጤማዊያን አላህ እና መልእክተኛው ፊት ሲከሱን መልሳችን ምን ይሆን ?

አሁን እኛ በውዱ ነብይ መናፈቅ የሚገባን ህዝቦች ነን ወይ 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group