Translation is not possible.

#ወሳኝ_ዱዓዕ

~~~~~~~

የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ይሉ ነበር

አላህ ሆይ ላንተ እጅ እግሬን ሰጥቻለሁ፣ በአንተም አምኛለሁ፣

በአንተ ላይ ተመክቻለሁ፣ ከሰራሁት ወንጀል ወደ አንተ ተመልሻለሁ፣ ባአንተም ተከራክሬለሁ፣ አላህ ሆይ በአሸናፊነትህ እጠበቃለሁ ከአንተ ውጭ በእውነት የሚመለክ የለም ከትክክለኛው ጎዳና እንዳታስወጣኝ(እንዳታጠመኝ)

አንተ ህያው ነህ አትሞትም

ጅኖች እና የሰው ልጆች (ግን) ይሞታሉ(ሞትን ይቀምሳሉ)

#ምንጭ [ሙስሊም]

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group