Translation is not possible.

● ዐሊይ ኢብኑ አቡ ጧሊብ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል፡-

*አላህን ያልፈሩበት ሶላት፣

*ከንቱ ንግግር ያላስወገዱበት ጾም፣

*አዘውትረው ያላነበቡት ቁርኣን፣

*ያልሠሩበት እውቀት፣

*ያልለገሱበት ሐብት፣

*ያልተፋቀሩበት ጓደኝነት፣

*ያልተብቃቁበት ጸጋ፣

*ኢኽላስ የሌለበት ዱዓ ጥቅመ-ቢስ ናቸው፡ ብለዋል፡፡

          

           

Send as a message
Share on my page
Share in the group