Translation is not possible.

Elghazi was banned from the football club he plays for because of Palestine. Elghazi, who was a member of the Dutch national team, posted on his social networking page that innocent people were being killed due to Israel's attacks in Gaza. El Ghazi, who played for the German Menz football club, was temporarily suspended by the club following his comments. The player announced that he does not regret what he did and will not apologize Elghazi was banned from the football club he plays for because of Palestine. Elghazi, who was a member of the Dutch national team, posted on his social networking page that innocent people were being killed due to Israel's attacks in Gaza. Following El Ghazi's comment, who played for the German Menz football club, the club temporarily suspended him.You had blocked it. However, the agreement with the club was terminated after the player announced that he does not regret what he did and will not apologize. Elghazi said after the termination of his contract with the club, "What happened to me is not comparable to the violence and abuse of the children in Gaza." Elhazi, who claims to be on the side of the Palestinians until the end of his life, also announced that he will continue his support. Support for the Palestinians is growing in Germany, and the country's lawyers have announced that they will charge El Ghazi and others with crimes of hatred and incitement. The Israeli-Hamas or Palestinian war is on its 27th day, and the number of civilians killed by the Israeli army has reached about 10,000. [Al-Ayn]

ኤልጋዚ በፍልስጤም ምክንያት ከሚጫወትበት እግር ኳስ ክለብ ታገደ።

የሆላንድ ብሔራዊ ቡድን አባል የነበረው ኤልጋዚ እስራኤል በጋዛ እያደረሰች ባለው ጥቃት ምክንያት ንጹሀን እየተገደሉ ነው በሚል በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ አስፍሮ ነበር።

ለጀርመኑ ሜንዝ እግር ኳስ ክለብ ይጫወት የነበረው ኤል ጋዚ አስተያየቱን ተከትሎ ክለቡ በጊዜያዊነት አግዶ አቆይቶትም ነበር።

ተጫዋቹ ባደረገው ነገር እንደማይጸጸት እና ይቅርታም እንደማይጠይቅ አስታውቋል

ኤልጋዚ በፍልስጤም ምክንያት ከሚጫወትበት እግር ኳስ ክለብ ታገደ።

የሆላንድ ብሔራዊ ቡድን አባል የነበረው ኤልጋዚ እስራኤል በጋዛ እያደረሰች ባለው ጥቃት ምክንያት ንጹሀን እየተገደሉ ነው በሚል በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ አስፍሮ ነበር።

ለጀርመኑ ሜንዝ እግር ኳስ ክለብ ይጫወት የነበረው ኤል ጋዚ አስተያየቱን ተከትሎ ክለቡ በጊዜያዊነት አግዶ አቆይቶትም ነበር።

ይሁንና ተጫዋቹ ባደረገው ነገር እንደማይጸጸት እና ይቅርታም እንደማይጠይቅ ማሳወቁን ተከትሎ ከክለቡ ጋር የነበረው ስምምነት ተቋርጧል።

ኤልጋዚ ከክለቡ ጋር የነበረው ስምምነት መቋረጡን ተከትሎ እንዳለው " የሆነብኝ በጋዛ ባሉ ህጻናት ላይ እየደረሰባቸው ካለው ግፍ እና በደል አንጻር የሚወዳደር አይደለም" ብሏል።

አሁንም እስከ ህይወቴ ፍጻሜ ድረስ ከፍልስጤማዊያን ጎን ነኝ የሚለው ኤልሃዚ ድጋፉን እንደሚቀጥልም አስታውቋል።

በጀርመን ለፍልስጤማዊያን እየተደረጉ ያሉ ድጋፎች እያደጉ ሲሆን የሀገሪቱ ጠበቆች ኤል ጋዚን እና ሌሎችን በጥላቻ እና ለጸብ በማነሳሳት ወንጀል እንደሚከስ ገልጿል።

የእስራኤል- ሀማስ ወይም ፍልስጤም ጦርነት በ27ኛ ቀኑ ላይ ሲሆን በእስራኤል ጦር የተገደሉ ዜጎች ቁጥርም 10 ሺህ ገደማ ደርሷል።[አል ዓይን]

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group