Translation is not possible.
አቡ_ኡበይዳ፡-
ህዝባችን በጫካ ህግ በሚመራው አለም ከቅጣት ነፃ በሆነ ጠላት ስልታዊ እልቂት እየተፈፀመበት ነው።
 
🔴 የኛ ሙጃሂዲኖች በሰሜን ምዕራብ እና ከጋዛ ከተማ እና ከቤት ሀኖን በስተደቡብ ባለው የጠላት መስመር ላይ እየተዋጉ ነው።
 
🔴 ሙጃሂዶቻችን 24 የእስራኤል የጦር መኪኖችን አውድመዋል፡፡
 
🔴 በእስራኤል የጦር መኪኖች ላይ በፀረ ትጥቅ የሚመሩ ሚሳኤሎች እንዲመታ አድርገናል።
 
🔴 በአለፉት ሁለት ቀናት ውስጥ በህንፃዎቹ ላይ የተዘፈቁትን ሃይሎች ያነጣጠሩ የአል-ያሲን ዛጎሎች አምጥተናል።
 
🔴 እኩል ያልሆነ ጦርነት እየተዋጋን ነው ግን በአለም ላይ ጥናት ተደርጎ በታሪክ የማይሞት ይሆናል
 
🔴የእኛ ተዋጊዎቻችን ከጠላት ጦር ጀርባ እየዞሩ ከዜሮ ርቀት ከወታደሮቹ ጋር መደባደባቸውን ቀጥለዋል።
 
🔴 ጠላት የሚዘራው ጥፋት ብስጭት፣ ሽንፈት እና እፍረት ብቻ ያጭዳል
 
🔴 ያሳተምነው ሙጃሂዲኖቻችን በሜዳው በጠላት ጦር ላይ ያደረጉትን ጀግንነት በጥቂቱ ነው።
 
ድል ለሀማሥ!
https://ummalife.com/umma1698005714
https://www.facebook.com/profi....le.php?id=1000417190
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group