Translation is not possible.

👉  ምን ማድረግ እንችላለን ?

      ውድ በየሀገሩ ሆናችሁ ለፍልጢን ህፃናትና አዛውንቶች ደም እንባ ለምታነቡ ። የሚጠባ ህፃን የእናቱን ጡት እንደጎረሰ በአይሁድ ጅቦች ሲበላ ለምታዩ አማኞች ። እርዳታ የሚፈልጉ አቅመ ደካሞችና አዛውንቶች ከላይ በጦር አውሮፕላን በሚዘንበው የእሳት ቦንብ እየጋዩ ከስር በታንክ ሲጨፈለቁ ለምታዩ የአላህ ባሮች ምን ማድረግ እንደምንችል ልንገራችሁ ወላሂ ይህን በሰው አካል የተፈጠረ ሰው በላ አውሬ የምናጠፋበት መሳሪያ በእጃችን አለ ። አው ጠላት ሊጠቀምበት የማይችል መሳሪያ በእጃችን አለ ። እውን የፍልስጢን ህፃናትና አዛውንት ስቃይ እንዲያበቃ የነብያት መሰደጃ የሆነው ታሪካዊ የተቀደሰ የአላህ ቤት መስጂደል አቅሳ ከዚህ አውሬ መረገጥ እንዲጠበቅ የምንፈልግ ከሆነ ይህን መሳሪያ እንጠቀመው ።

      ይህ መሳሪያ በየአንዳንዱ ሙእሚን እጅ ላይ ነው ያለው ። እሱም የዱዓእ መሳሪያ ነው ።

   መሳሪያ ኢላማውን እንዲመታ አጠቃቀሙን ማውቅ ያስፈልጋል ። እንዳገኙት ቢተኩሱት ኢላማውን አይመታም ። በመሆኑም የዚህ የዱዓእ መሳሪያ ኢላማው እንዲመታ ከቻልን ውዱእ አድርገን ሁለት ረካዓ ሰግደን ስጁዱን አርዝመን ተደፍተን የዚህ አውሬ ማንነትና በሙስሊሞች ላይ እየደረሰ ያለውን መከራና ስቃይ ከፊትለፊታችን አድርገን የአላህን ሀያልነትና ሁሉን ቻይነት በማሰብ በኛና ፍልስጢን ላይ ባሉ ወነጀለኛ በሆኑ ባሮቹ ምክንያት እርዳታውን እንዳይነፍጋቸው እንባችንን በማርገፍ እንለምነው ። አይታወቅም ከኛ ውስጥ አላህ የሚሰማው ይኖራል እኔ አላህ አይሰማኝም አንበል ።

    አላህ ባሮቹ የፈለገ ወንጀል ቢኖርባቸው ከሱ በስተቀር የሚረዳና ከመከራ የሚያወጣ እንደሌለ አውቀው ወደርሱ እጃቸውን ሲዘረጉ ይሰማል ። ፈረጀት ያመጣል ።

    በዚህ መልኩ ማድረግ ባንችል ለፍልስጢን ህፃናትና አዛውንት አላህ ፈረጀት ሊያመጣ ለሰው ዘር ባጠቃላይና ለአላህና ለመልእክተኛው እንዲሁም ለሙስሊሞች በተለይ ጠላት የሆነውን ሰው በላው የአይሁድ አውሬ አላህ እንዲያጠፋው ነይተን ሰደቃ ሰጥተን ዱዓእ እናድርግ ።

     ይህን ማድረግ ካልቻልን ሶላታችን በሰገድንበት አጋጣሚ ያ አላህ እንበል ። እርግጠኛ እንሁን አላህ ይሰማናል ። ጊዜና ቦታ መምረጥ መስፈርት አይደለም ሁላችንም ፊታችንን ወደ አላህ አዙረን ያ አላህ እንበል የአላህ እርዳታ መጥቶ ፍልስጢን ከዚህ አውሬ ነፃ እስክትሆንና ህፃናትና አዛውንቶች ከመበላት እስኪድኑ መስጂደል አቅሳ ዳግም የእነዚህ አውሬዎች መረጋገጫ ከመሆን ስጋት እስኪወጣ አላህን እንለምን ።

     አላህ ሙስሊሞችን ወደ ትክክለኛ ዲናቸው  መልሶ በተውሒድና ሱና ላይ ፀንተው ጠላት ሲያስባቸው የሚፈራቸው ያድርግልን ።

    እርግጠኛ እንሁን ሙስሊሞች አሁን ላሉበት ውድቀት መንስኤው ከዲናቸው መራቃቸውና የነብዩን ሱና መተዋቸው ነው ። ሙስሊሞች አላህን ፈርተው የሱን ትእዛዝ ፈፅመው ወደ መልእክተኛው መከተል ቢመለሱ እነዚያ የመጀመሪያዎቹ ትውልዶች አላህ የበላይ እንዳደረገው የበላይ ያደርጋቸዋል ። አላህ በተውሒድና በሱና የበላይ የምንሆን ህዝቦች ያድርገን ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group