2 years Translate
Translation is not possible.
ኢማም አህመድ -رحمه الله- ተጠየቁ
 
ከሰዎች ሰላም ለመሆን መንገዱ እንዴት ነው?
 
እንዲህ ብለው መለሱ
 
ትሰጣቸዋለህ ከነሱ አትወስድም،
 
? አዛ ያደርጉሀል አዛ አታደርጋቸውም،
 
ጥቅማቸውን ታስጠብቅላቸዋለህ ያንተን ጥቅም እንዲያስጠብቁልህ አትጠይቃቸውም
 
ጠያቂው: ኢማም ሆይ ይሔ ይከብዳል
 
ኢማም አህመድ: ታዲያ እንዴት ሰላም ትሆናለህ (ሰላም አትሆንም)!
Send as a message
Share on my page
Share in the group