Translation is not possible.
ፍልስጤማዊያን ህፃናት ከተናገሩት በጥቂቱ…
 
* ሁሉንም ነገር ለ አላህ ነግረዋለው። (የ ሶስት አመት ህፃን)
 
* የታሉ አረቦች፣ የታሉ ሙስሊም ሀገራት
 
* እህቴ ለደቂቃዎችም እንኳን ቢሆን አልተለየሁሽም
 
* አሽሃዱ አላ ኢላሀ አላ አላህ በል ወንድሜ
 
* በጋዛ በየቀኑ ስድስት ሰላት እንሰግዳለን… ፈጅር፣ ዝሁር፣ ዐስር፣ መግሪብ፣ ኢሻ እና ሰላተል ጀናዛ።
 
*
 
__________________________
 
* ፈለስጢናዊት እናት ልጇን ሁለቴ ትሸከማለች። የመጀመሪያው በሆዷ ሲሆን ሁለተኛው በጀናዛ መሸከሚያ ቃሬዛ ነው።
 
* ማታ ማታ ስንተኛ ሂጃባችንን ለብሰን ነው የምንተኛው። ምክንያቱም ቦምብ ተጥሎብን ከሞትን ጀናዛችን ሲያገኝ ተሸፋፍኖ እንዲገኝ እንፈልጋለንና።
 
* "ልጅህ ጠባብ የሆነ የመትረፍ እድል አለው።"
ይህ ዶክተሩ ስለ ልጄ የነገረኝ ነበር።ትንሽ ቆይቼ ስመለስ ልጄም የለም።ዶክተሩም የለም። ሆስፒታሉም የለም።
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group