Translation is not possible.

አቡ ሁሬይራ رضی الله عنه

እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብሏል

አላህዱንያ ውስጥ ካሉ ሰዎች መካከል ወዳጁን ወስጀበት ከኔ ዘንድ ምንዳን በመፈለግ

ትዕግስት ላደረገሙዕሚን ባሪያዬ የምሰጠው ሽልማት ጀነትን እንጂ ሌላ አይደለምይላል፡፡

ሐዲሱን ቡኻሪ ዘግበውታል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group