Translation is not possible.

~ ለምትናገረው መልካም ንግግር ብዙም ቦታ ላትሰጠው ትችላለህ። ግን ከአንደበትህ የሚፈልቀው የሆነ መልካም ቃል በሌሎች ህይወት ውስጥ ተስፋን ሊዘራ፤ ደግነትን ሊያለመልም እንደሚችል አትርሳ። በመልካም ቃል ላይ አትስነፍ።

~ለዚህ የጌታህ ጥሪ መስተንግዶህን አሳምር!!

وَقُولُوا۟ لِلنَّاسِ حُسْنًۭا

"ለሰዎች መልካምን ተናገሩ።

📕"[አልበቀራ 83]

Send as a message
Share on my page
Share in the group